‹‹እርሱ ከጉድለት ሁሉ የጠራው ነው››

‹‹እርሱ ከጉድለት ሁሉ የጠራው ነው››
ልቦች ያጠሩት፣ተስፋዎች ሁሉ በርሱ ላይ የተንጠለጠሉ፣አንደበቶች በምስጋና ያጠሩትና ዘውትር የሚያወድሱት። ‹‹እርሱ ከጉድለት ሁሉ የጠራው ነው›› የበረከትና የጸጋዎች፣የትሩፋትና የውዳሴ ባለቤት የሆነ፣በረከቶች ከርሱ ወደርሱ የሆኑ፣ባሮቹን የሚባርክ በረከት፣የሻውን ጸጋና በረከት በማፍሰስ የሚባርካቸው።

Tags: