‹‹እውነቱ አላህ›› . .

‹‹እውነቱ አላህ›› . .
በእርሱነቱና በባሕርያቱ እውነት፣ባሕርያቱ የተሟሉ፣መኖሩና ሕልውናው ከራሱ እርሱነት የመነጨ፣በርሱ ቢሆን እንጂ ማንኛውም ነገር ሕልውና የሌለው፣በግርማ ሞገስ በውበትና በፍጹማዊ ምሉእነት ሲገለጽ የኖረ ያለና የሚኖር፣በደግነትና በችሮታው ሲታወቅና እንደታወቀ የኖረና የሚኖር።

Tags: