‹‹ከፋቹ፣በትክክል ፈራጁ››

‹‹ከፋቹ፣በትክክል ፈራጁ››
የእዝነትና የቸርነት በሮቹን በሰፊው የሚከፍት። በባሮቹ ላይ ጸጋና በረከቱን ደግሞ ደጋግሞ የሚያዘንብ። የዕውቀትና የጥበብ ብርሃንን አእምሯቸው ውስጥ የሚያፈነጥቅ። ልቦች በርሱ ያምኑ ዘንድ የቅን መመሪያ በሮቹን የሚከፍትላቸው።

Tags: